የድሬዳዋው ግብ ጠባቂ ሳምሶን አሰፋ በጉዳት ምክንያት ለሁት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል።
ከፍሬው ጌታሁን ጋር በመፈራረቅ ግቡን የሚጠብቀው ሳምሶን አሰፋ አውራጣቱ ላይ ውልቃት በማጋጠሙ ምክንያት ነው ለሁለት ሳምንታት ከሜዳ እንዲርቅ ያደረገው። ድሬዳዋ ከተማ ሀዋሳ ከተማን አስተናግዶ 3-1 ባሸነፈበት ጨዋታ ግብ ጠባቂው ያልተሰለፈ ሲሆን። ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ላይም የማይሰለፍ ተጫዋች ነው።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ