መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ ሥስት ተጨዋቾችን አስፈረመ
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ ሥስት ተጨዋቾችን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

ከቀናት በፊት የሪችሞንድ ኦዶንግ ዝውውርን ያጠናቀቁት ብርቱካናማዎቹ ከድሬዳዋ ፖሊስ ሥስት ተጨዋቾቹን ማስፈረሙን በይፋዊ የክለቡ ፌስቡክ አድራሻ ገልፀዋል።

ላለፋት ቀናት ከቡድኑ ጋር ቢሾፍቱ ላይ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩት ሳሙኤል ዘሪሁን፣ፈርሃን ሰይድና ከድር ደበበ ከድሬዳዋ ጋር ሚያቆያቸውን ውል በይፋ ተፈራርመዋል።

ከድሬዳዋ ጋር በተያያዘ ዜና አዲስ የተመሰረተው የሊግ ካምፓኒ አቢይ ኮሚቴ የስታድየሞች ግምገማውን በድሬዳዋ ስታድየም ጀምርዋል።ባሳለፍነው አመት የመጫወቻ ሜዳ እድሳት፣የመሮጫ ትራክ ንጣፍ እና የመቀመጫ ወንበሮች ገጣማ የተሰራለት ይህ ስታድየም በአብይ ኮሚቴው በተቋቋመው ንኡስ ኮሚቴ አማካኝነት የተጎበኘ ሲሆን የሜዳው አጥር እና ከእድሳቱ ጋር ተያይዞ በሜዳው ዙርያ ሚገኙ ተረፈ ቁሳቁሶች ፕሪምየር ሊጉ ሳይጀመር እንዲነሱ አሳስበዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...