መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ ለአንድ ተጫዋች ማስጠንቀቅያ ሰጥቷል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ ለአንድ ተጫዋች ማስጠንቀቅያ ሰጥቷል።

አጋራ
አጋራ

ድሬዳዋ ከተማ አጥቂ ስፍራ ላይ ለሚጫወተው ዳኛቸው በቀለ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።

የክለቡ ፌስ ቡክ ገፅ እንደሚያመላክተው። ተጫዋቹ በተደጋጋሚ የመሰለፍ እድል የተሰጠው ቢሆንም ከአቅም በታች በመጫወቱ ከዚህ በፊትም በአሰልጣኞች የቃል ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ሲሆን ለቡድኑ መስጠት ካለበት አገልግሎት አንፃር ድክመት ስለታየበት በቀጣይ ይህን እንዲያስተካክል ክለቡ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶታል። ከዚህ በኋላ ተጫዋቹ አቋሙ የማያስተካክል ከሆነ በውሉ መሰረት ክለቡ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ አሳውቋል። ክለቡ ከዚህ ቀደም ለናይጄሪያዊው አጥቂ ባድዋ አደግሰን የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ መስጠቱ አይዘነጋም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...