ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያሳለፍነውን ዓመት መቆየት የቻሉት ዲዲዬ ጎሜዝ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የውል ስምምነታቸውን ለቀጣዩ ሁለት ዓመታት ማራዘማቸው ታውቋል።
አሰልጣኙ ያሳለፈውን ዓመት 2010 ዓ.ም ጀምሮ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የቆዩት አሰልጣኙ በዛሬው እለት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለቀጣዩ ሁለት ዓመታት እስከ ሐምሌ 2013 ዓ.ም ድረስ እሚያቆያቸውን ውል ፈርመዋል።
ኢትዮጵያ ቡና በነገው እለት በሚጀመረው የአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ በመክፈቻ ጨዋታ አዳማ ከተማን እሚገጥም ይሆናል።
አስተያየት ይስጡ