መነሻ ገጽ አፍሪካ ዲያጎ ጋርዝያቶ አዲስ ክለብ ተረክበዋል !
አፍሪካዜናዎች

ዲያጎ ጋርዝያቶ አዲስ ክለብ ተረክበዋል !

አጋራ
አጋራ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ ትልቅ አሻራን በማሳረፍ አይረሴ ደማቅ ታሪክን በማፃፍ በመላው የእግር ኳሱ አፍቃርያን ዘንድ ትልቅ ስፍራ ያላቸው ዲያጎ ጋርዝያቶ ወደ ስራ ተመልሰዋል::

አሁን ይፋ በሆነው መረጃ የዲሞክራቲክ ኮንጎው ክለብ ሴንት ኢሎይ ሉፖፖን ለማሰልጠን መስማማታቸው ይፋ ሆኗል ::

 

ጋርዝያቶ ወደ ኮንጎ ሲመለሱ ከ እ.ኤ.አ 2010 የውድድር አመት በሃላ ከቲፒ ማዜምቤ ጋር ከተለያዩ በሃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን ሰማያዊ እና ቢጫ ለባሾቹን በቀጣይ በአሰልጣኝነት እንደሚመሩ ተገልጿል::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...