ደደቢቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሠጣቸው
ደደቢቶች በ10 ቀን ውስጥ የቀድሞ አምበላቸውን ብርሃኑ ቦጋለ/ፋዲጋ/ የ4 ወር ደመወዝ ወደ 380 ሺ ብር በ10 ቀን ውስጥ ከፍለው መክፈላቸውን በደረሠኝ ካላረጋገጡ ከማንኛውም እግርኳሳዊ ውድድር እንደሚታገዱ የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለመጨረሻ ጊዜ አስጠነቀቀ፡፡
ደደቢቶች በ10 ቀን ውስጥ የቀድሞ አምበላቸውን ብርሃኑ ቦጋለ/ፋዲጋ/ የ4 ወር ደመወዝ ወደ 380 ሺ ብር በ10 ቀን ውስጥ ከፍለው መክፈላቸውን በደረሠኝ ካላረጋገጡ ከማንኛውም እግርኳሳዊ ውድድር እንደሚታገዱ የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለመጨረሻ ጊዜ አስጠነቀቀ፡፡