መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሠጣቸው
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢት

ደደቢቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሠጣቸው

አጋራ
አጋራ

 

ደደቢቶች በ10 ቀን ውስጥ የቀድሞ አምበላቸውን ብርሃኑ ቦጋለ/ፋዲጋ/ የ4 ወር ደመወዝ ወደ 380 ሺ ብር በ10 ቀን ውስጥ ከፍለው መክፈላቸውን በደረሠኝ ካላረጋገጡ ከማንኛውም እግርኳሳዊ ውድድር እንደሚታገዱ የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለመጨረሻ ጊዜ አስጠነቀቀ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...