መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት ዲሜጥሮስ ወልደስላሴን አስፈርሟል
ዜናዎችደደቢት

ደደቢት ዲሜጥሮስ ወልደስላሴን አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

 

በከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ሚሆኑት ደደቢቶች የክረምቱ 11ኛ ፈራሚያቸውን ዲሜጥሮስ ወልደስላሴ አድርገዋል።

ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከስሑል ሽረ ጋር በስምምነት የተለያየው ዲሜጥሮስ ማረፍያውን ሰማያዊዎቹ በማድረግ የጌታቸው ዳዊትን ስብስብ ተቀላቅሏል።የቀድሞው የአዳማ ከተማ ና የአዲስ አበባ ከተማ ተጨዋች ዲሜጥሮስ ደደቢት በተካላካይ ክፍል ያለውን የተጫዋች አማራጭ ሊያሰፋላቸው እንደሚችል ይገመታል።

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በመቐለ እያደረጉ ሚገኙት ደደቢቶች በሚቀጥሉት ሳምንታት በሽቶ ሚድያ ፕሮዳክሽንና በትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ትብብር በሚዘጋጀው ትግራይ ዋንጫ ላይ ሚሳተፋ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...