የ2011 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ጨዋታ ደደቢት እግርኳስ ክለብ ኢትዮጵያ ቡናን አስተናግዶ 2-0 በሆነ ውጤት መረታቱ በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ እለት እሚታወስ ነው። በእለቱ ከአዲስአበባ መገናኛ ብዙሀን ኤፍ ኤም 96.3 በቀጥታ ስርጭት አዲስአበባ እና አካባቢው ላይ ማስተላለፍ ችሏል።
በእለቱ ጣቢያው የደደቢት እግርኳስ ክለብን ፍቃድ ሳያገኝ ማስተላለፉ በክለቡ የሜዳ ገቢ ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ማሳደሩን ክለቡ ለፌዴሬሽኑ የላከው ደብዳቤ ያስረዳል። የደብዳቤው ሙሉ ይዘት ከታች ይመልከቱ

አስተያየት ይስጡ