መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት እግርኳስ ክለብ ቅሬታውን አሰመልክቶ ለፌዴሬሽኑ በደብዳቤ አስገብቷል
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንደደቢት

ደደቢት እግርኳስ ክለብ ቅሬታውን አሰመልክቶ ለፌዴሬሽኑ በደብዳቤ አስገብቷል

አጋራ
አጋራ

የ2011 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ጨዋታ ደደቢት እግርኳስ ክለብ ኢትዮጵያ ቡናን አስተናግዶ 2-0 በሆነ ውጤት መረታቱ በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ እለት እሚታወስ ነው። በእለቱ ከአዲስአበባ መገናኛ ብዙሀን ኤፍ ኤም 96.3 በቀጥታ ስርጭት አዲስአበባ እና አካባቢው ላይ ማስተላለፍ ችሏል።

በእለቱ ጣቢያው የደደቢት እግርኳስ ክለብን ፍቃድ ሳያገኝ ማስተላለፉ በክለቡ የሜዳ ገቢ ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ማሳደሩን ክለቡ ለፌዴሬሽኑ የላከው ደብዳቤ ያስረዳል። የደብዳቤው ሙሉ ይዘት ከታች ይመልከቱ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...