መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት በፌደሬሽኑ ታገደ
ዜናዎችደደቢት

ደደቢት በፌደሬሽኑ ታገደ

አጋራ
አጋራ

 

ደደቢት የብርሀኑ ቦጋለ ደሞዝ ባለመክፈሉ ምክንያት ከማንኛውም ስፖርታዊ ውድድር ታግዷል።

ደደቢት በፕሪምየር ሊግ ይሳተፍ በነበረበት ስአት የብርሀኑ ቦጋለ 341 ሺህ ብር ደሞዝ ባለመክፈሉ ምክንያት እገደ የተላለፈበት ሲሆን። ክለቡ የአንድ ወር ጊዜ ገደብ ይሰጠኝ ልክፈል ቢልም ተራዝሞለት መክፈል ባለመቻሉ ነው ይህ ውሳኔ የተላለፈበት። የ2005 አምስት የሊጉ ሻምፕዮኗች በፋይናንስ ችግር ምክንያት የህልውናቸው ነገር አጣብቂኝ ውስጥ የገባ ሲሆን ብርሁኑ ቦጋለ ከዚህ በተመሳሳይ ባቀረበው አቤቱታ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ሳይከፍለው የቀረውን ደሞዙን እንደከፈለው የሚታወስ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...