መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት በቀሪ ከ25ኛ ሳምንት ከሚደረጉት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ጀምሮ እንደሚሳተፍ ለፌዴሬሽኑ በደብዳቤ አስታውቋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢት

ደደቢት በቀሪ ከ25ኛ ሳምንት ከሚደረጉት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ጀምሮ እንደሚሳተፍ ለፌዴሬሽኑ በደብዳቤ አስታውቋል

አጋራ
አጋራ

በፋይናስንስ ችግር ምክንያት በቀሪ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ መሳተፍ እንደማይችል ለፌዴሬሽኑ በይፋዊ ደብዳቤ ኣሳታውቆ የነበረው ደደቢት፤ከስፖንሰሮቻችን ቃል ተገብቶልን የነበረው ብር ስለተለቀቀለን ከ25ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጀምረን ወደ ውድድር እንመላሳለን ሲሉ በደብዳቤ አስታውቋል ።

በ24ኛው ሳምንት በሶዶ ስታድየም ከወላይታ ድቻ ጋር የነበራቸው ጨዋታ በፎርፌ ሥስት ነጥብና ሥስት ጎል ለወላይታ ድቻ የሚሰጥ ይሆናል።

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...