መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት ሁለት ተጨዋቾችን ከኢትዮጵያ ቡና አስፈረመ
ዜናዎችደደቢት

ደደቢት ሁለት ተጨዋቾችን ከኢትዮጵያ ቡና አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

የወቅቱ የተጨዋቾች መስኮት ዝውውርን ዘግይተው በመቀላቀል ስድስት አዳዲስ ተጨዋቾችን ያስፈረሙት ደደቢቶች ቃልኪዳን ገዛሀኝ አና ዓብዱልበሰጥ ከሚል በማስፍረም የፈራሚዎቻቸውን ቁጥር ስምንት አድርሰዋል።

በቅርቡ ከአናት ክለቡ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው ቃልኪዳን ገዛሀኝ የጌታቸው ዳዊት ስብስብን ሊቀላቀል ችሏል።ባለፋት ዓመታት ከኢትዮጵያ ቡና ሁለተኛ ቡድን አድጎ ዋናው ቡድን ቀዋሚ ተሰላፊ እስከ መሆን የደረሰው ቃልኪዳን ሰመያዊዎቹ መሀል ላይ ያላቸውን አማራጭ ሊያሰፋላቸው እንደሚችል ይገመታል።

በተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ሁለተኛ ቡድን ያደገው ዓብዱልበሰጥ ሌላኛው የደደቢት ፈራሚ ነው።ወደ ዋናው ቡድን አድጎ በቂ የመሰለፍ አድል ያላገኘው ዓብዱልበሰጥ ከሚል ወጣት ተጨዋቾች ላይ ትኩረት በማድረግ ላይ ያሉትን ደደቢቶችን ተቀላቅሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...