መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት ሁለት ተጨዋቾችን አስፈረመ
ዜናዎችደደቢት

ደደቢት ሁለት ተጨዋቾችን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

ሊጠናቀቅ የሰዓታት ዕድሜ በቀረው የኢትዮጵያ የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ላይ በንቃት እየተሳተፋ ሚገኙት ደደቢቶች የዮውሃንስ ፀጋይ ና አያሱ ለገሰ ዝውውርን አጠናቀዋል።

ባሳለፍናው ውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ አክሱም ከተማ ጋር ቆይታ ያደረገው የቀድሞ የደደቢት፣ወልቂጤ ከተማ፣መቐለ 70 እንደርታ ተጨዋች ዮውሃንስ ፀጋይ ሰመያዊዎቹን ሊቀላቀል ችልዋል።የትራንስ ኢትዮጵያ ሁለተኛ ቡድን ውጤት የሆነው ዮውሀንስ ዋና አጥቂ እንዲሁም የመስመር አጥቂ ቦታዎችን መጫወት ይችላል።

ሁለተኛው ፈራሚ ከአዲስ አበባ ከተማ ከ20 ዓመት በታች ቡድን የተገኘው እያሱ ለገሰ ነው።የተከላካይ መስመር ተጨዋቹ እያሱ ለገሰ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ20 ዓመት በታች የተጫወተ ሲሆን ልምድ ያላቸው ተጨዋቾችን በያዘው የደደቢት የተከላካይ ክፍል የቀዋሚ ተሰላፊነት ዕድል ለማግኘት ከባድ ፋክክር ይጠብቀዋል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...