መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት ሁለት ተጨዋቾችን አስፈረመ
ዜናዎችደደቢት

ደደቢት ሁለት ተጨዋቾችን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር ላይ በስፋት እየተሳተፋ ሚገኙት ደደቢት ሄኖክ ገብረመድህን እና ክብሮም አስመላሽን አስፈርመዋል።

የቀድሞው የደደቢት፣መቐለ 70 እንደርታና ዳሽን ቢራ ተጨዋች ሄኖክ ገብረመድህን ወደ ቀድሞ ክለቡ የመለሰውን ዝውውር አጠናቋል።የመሃል ሜዳ ተጨዋቹ ሄኖክ ጌታቸው ዳዊት መሀል ላይ ያላቸውን የተጨዋች አማራጭ ከማስፋቱ በተጨማሪ በወጣት ተጨዋቾች እየተገነባ ያለው ቡድንን ልምድ በማካፈል ሊያግዛቸው እንደሚችል ይገመታል።

ሌላኛው ፈራሚ ከዚህ በፊት ለመቐለ 70 እንደርታና ስሁል ሽረ የተጫወተው ክብሮም አስመላሽ ነው።የመስመር አጥቂው ክብሮም ደደቢት መቀላቀሉን ተከትሎ ከቀድሞ አሰልጣኙ ጌታቸው ዳዊት ጋር በድጋሜ ሚገናኝ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...