መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ይቅርታ መጠየቃችንን እናስቀድማለን…
እንደ ሁሌውም ቀጠሯችንን ለማክበር ሁሉን ጨርሰን ማተሚያ ቤት ብንገባም በማተሚያ ቤት በተከሰተና ከአቅም በላይ በሆነ ችግር በቀናችን አልወጣንም ለተከበራችሁት አንባቢዎቻችን ለዚህም ትልቅ ይቅርታ እየጠየቅን ነገ እሁድ ጠዋት ሀትሪክ በእጅዎ እንደምትገባ እንገልጻለን……
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ይቅርታ መጠየቃችንን እናስቀድማለን…
እንደ ሁሌውም ቀጠሯችንን ለማክበር ሁሉን ጨርሰን ማተሚያ ቤት ብንገባም በማተሚያ ቤት በተከሰተና ከአቅም በላይ በሆነ ችግር በቀናችን አልወጣንም ለተከበራችሁት አንባቢዎቻችን ለዚህም ትልቅ ይቅርታ እየጠየቅን ነገ እሁድ ጠዋት ሀትሪክ በእጅዎ እንደምትገባ እንገልጻለን……

አጋራ
አጋራ

ይቅርታ መጠየቃችንን እናስቀድማለን…
እንደ ሁሌውም ቀጠሯችንን ለማክበር ሁሉን ጨርሰን ማተሚያ ቤት ብንገባም በማተሚያ ቤት በተከሰተና ከአቅም በላይ በሆነ ችግር በቀናችን አልወጣንም ለተከበራችሁት አንባቢዎቻችን ለዚህም ትልቅ ይቅርታ እየጠየቅን ነገ እሁድ ጠዋት ሀትሪክ በእጅዎ እንደምትገባ እንገልጻለን……

ግብ ሲቆጠርባቸው ትችት የሚዘንብባቸው የሰበብ ምክንያት የሚሆኑት ግብ ጠባቂዎች ናቸው…ሀትሪክ ደግሞ ሁለቱን መርጣ የልባቸውን እንዲተነፍሱ እድሉን ሰጥታለች….

ምርጥ አቋሙን እያሳየ የሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊሱ ግብ ጠባቂ ባህሩ ነጋሽ እንግዳችን ነው…
*…. “ቅዱስ ጊዮርጊስን የሚመጥን አቋም እያሳየን አይደለም ይህን ደጋፊ ብዙ መስዋትነት ከፍለን ልንክስው ይገባል” ሲልም ተናግሯል……

*…በኢትዮዽያ ቡና ተጠባባቂ ለዋሊያዎቹ ደግሞ ቋሚ ግብ ጠባቂ የሆነው ተክለማርያም ሻንቆንም አውግተነዋል……
” ለዋሊያዎቹ ቋሚ ለቡና ተጠባባቂ መሆኔ በራስ መተማመኔን አያወርደውም” ብሏል…ለደጋፊዎቹ በገባው ቃልም “በአፍሪካ መድረክ ኢትዮዽያ ቡናን ጠብቁም” ብሏል…..

*…ቅዱስ ጊዮርጊስ የዲሲፕሊን ጥሰት ፈጽመዋል ያላቸውን አራት ተጨዋቾቹን አግዷል…..

*…የፌዴራል ስፖርት ኮሚሽንና የኢትዮዽያ ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን መሃል ነፋስ ገብቷል…. በምን ምክንያት ለሚለው ነገ ሃትሪክ ላይ ይጠብቁ…..

*… በፕሪሚየር ሊጉ ለሁለተኝነትና ላለመውረድ የሚደረገውን ትግል ሀትሪክ ቃኝተዋለች…..

….በውጪ ሃገር ዘገባዎቻችን….

*….ፈረንሳዊዉ ፖል ፖግባ ይናገራል… “አሁንም ለማን.ዩናይትድ ወሳኝ ተጨዋች መሆን እፈልጋለሁ”ብሏል

*….የመድፈኞቹ አለቃ ሚካኤል አርቴታም ስለ ክለቡ ወጣት ተስፈኞች የሚሰማውን ተንፍሷል……

*….የሊቨርፑል አምበልና የሊጉን ዋንጫ ከበርካታ አመታት በኋላ ሲያነሱ ወሳኝ ሚና ከነበራቸው ጥቂት ተጨዋቾች መሃል አንዱ የሆነው ቨርጂል ቫንዳይክ በውስጡ ስላለው የሙዚቃ ፍቅርና ከጨዋታ ስላራቀው ጉዳቱ የሚያወጋበትን ዘገባም ይዘናል…

እርስዎ ብቻ ቀጠሯችንን አክብረው ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ ተዝናንተው ቁምነገር የሚጨብጡበት አዳዲስ መረጃዎችንን የሚያገኙበት ይሆናል…..

ቅዳሜና እሁዳችሁ
የተባረከ ይሁን……

HatricSport

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...