መነሻ ገጽ ዜናዎች ያሬድ ዘውድነህ በውጪ የሙከራ እድል አግኘቷል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማ

ያሬድ ዘውድነህ በውጪ የሙከራ እድል አግኘቷል

አጋራ
አጋራ

የድሬዳዋ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቾች የሆነው ያሬድ ዘውድነህ በአውሮፓ የሙከራ እድል አግኝቷል ።

 

በ2011 የውድድር አጋማሽ የትውልድ ከተማው የሆነውን ድሬዳዋ ከተማ ለመጫወት ፊርማውን ያኖረው ተጫዋቹ በአውሮፓ የሚገኘው የማክዶንያ ሐገር ክለብ የሆነው ሲሌክስ እግር ኳስ ክለብ የሁለት ሳምንት የሙከራ እድል አግኝቷል። በአውሮፓ ለሚኖረው ቆይታ ክለቡ ሲሌክስ ሙሉ ወጪውን እንደሚሸፍን የድሬዳዋ ስፖርት ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ አስታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...