መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2009 ዓ.ም የከፍተኛ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ቀን
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

የ2009 ዓ.ም የከፍተኛ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ቀን

አጋራ
አጋራ

የ2009 ዓ.ም የከፍተኛ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ቀን፣ ሰዓት እና ቦታ ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡

ነገር ግን በወጣው ኘሮግራም መሰረት ለማከናወን የድሬደዋ ከተማ የአየሩ ፀባይ በአሁኑ ወቅት ሞቃታማ በመሆኑ በተጨዋቾች ላይ ተፅዕኖ እንዳይኖር በማሰብ በ8፡00 ሰዓት ሊደረግ የነበረውን ጨዋታ ኘሮግራም ማሸጋሸግ አስፈልጓል፡፡ በዚሁ መሠረት

 

ተ.ቁ ተጋጣሚዎች ቀን ዕለት ሽልማት  ሰዓት ቦታ
1 መቀሌ ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና 11/11/09 ማክሰኞ የደረጃ 10፡00 ድሬደዋ ስታዲየም
2 ወልዋሎ አ/ዩንቨርስቲ ከ ጅማ ከተማ 12/11/09 ረቡዕ የዋንጫ 10፡00 ድሬደዋ ስታዲየም

 ከዚህ በላይ በተገለፀው ኘሮግራም መሰረት በቦታው በሰዓቱ ተገኝታችሁ ውድድራችሁን እንድታከናውኑ እያሳሰብን፡-

በዕለቱ ጨዋታ ላይ ተጋጣሚ ቡድኖች በ90 ደቂቃ ጨዋታ ጊዜ ካልተሸናነፋ ለዚህ ውድድር በወጣው የከፍተኛ ሊግ እግር ኳስ ውድድር ደንብ ምዕራፍ 5 በአንቀፅ 2 በተራ ቁጥር 3 መሰረት በ5 /አምስት/ መለያ ምት አሸናፊው ቡድን እንዲለይ የሚደረግ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

አሰልጣኝ ጳውሎስ (ማንጎ) ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ተሰናበቱ

አዲስ የተቀጠሩት እና ዛሬ ቡድኑን የመሩት አሰልጣኝ መሳይ በየነ ቡድኑን በአንድ ጨዋታ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ለሌብነት ምቹ ወደ መሆን የቀረበው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ?

ለወትሮ ሀሜት የማያጣው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ትኩረት ሊሰጠው ወደ ሚገባው ምዕራፍ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ሦስት ስመ ጥር አሰልጣኞች ሦስት ክለቦች ለማትረፍ በሀላፊነት ተረክበዋል

ላለመውረድ እየተጫወቱ የሚገኙ ሦስት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች በሦስት የሚታወቁ አሰልጣኞች ይመራሉ። በኢትዮጵያ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግጋሞ ጨንቻ

የጋሞ ጨንቻው ወጣቱ አሰልጣኝ ማነው ?

ራሱ የመሠረተውን ክለብ ወደ ፕሪምየር ሊጉ እያንደረደው የሚገኘው አሰልጣኝ። ከአመት አመት አዳዲስ...