መነሻ ገጽ ወልዋሎ የፋሲል ከነማና የወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደረገበት
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

የፋሲል ከነማና የወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደረገበት

አጋራ
አጋራ

የፋሲል ከነማና የወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደረገበት

እሁድ እለት ሊካሄድ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው የፋሲል ከነማና የወልዋሎ አዲግራት ጨዋታ ወደ ሰኞ ተዛውሯል፡፡

ወልዋሎዎች ትላንት ሀዋሳ ላይ በሲዳማ ቡና 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት ከተሸነፉ በኋላ ። ከሀዋሳ አዲስ አበባ በመመለስ ወደ ጎንደር የሚያደርገው ጉዞ ረጅም በመሆኑ ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ጨዋታው ወደ ሠኞ ሊዛወር ችሏል፡፡ ይሀን ጨዋታ ፌዴራል አርቢትር ተፈሪ አለባቸው ይመራዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...