By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ወላይታ ድቻ ከ መቐለ 70 እንደርታ
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችመቐለ 70 እንደርታየጨዋታ ቅድመ-ዕይታ

የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ወላይታ ድቻ ከ መቐለ 70 እንደርታ

ዳዊት ብርሀነ
ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
Share
SHARE

 

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ የሚደረጉ ሲሆን ነገ (ቅዳሜ) በሚደረጉ 3 ጨዋታዎች ሲጀመር እሁድ ደግሞ ቀሪ አምስት ጨዋታዎችን ያስተናግዳል።በነገው እለት ከሚደረጉ ጨዋታዎች መካከል ወላይታ ድቻ ከመቐለ 70 እንደርታ የሚያደርጉትን ጨዋታ ለእናንተ እንዲስማማ አድርገን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። መልካም ንባብ።

ጨዋታ: ወላይታ ድቻ ከ መቐለ 70 እንደርታ
የጨዋታ ቀን: ቅዳሜ ጥር 16/2012
የጨዋታ ሰዓት: 9:00
የጨዋታ አርቢትር: አንተርናሽናል አርቢትር ለሚ ንጉሴ
የጨዋታ ቦታ: ሶዶ ስታዲየም

ተከታታይ ሁለት ጨዋታዎችን በማሸነፍ የሊጉ አናት ላይ የተቀመጡት መቐለ 70 እንደርታዎች ወደ ወላይታ ተጉዘው ወላይታ ድቻን ይገጥማሉ።ከገብረ ክርስቶስ ቢራራ ጋር ተለያይተው ባሳለፍነው ሳምንት ከሜዳቸው ውጪ ጅማ አባጅፋርን ያሸነፋት ወላይታዎች ከወራጅነት ስጋት ለመላቀቅ በነገው ጨዋታ ከፍተኛ ፋክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

ከአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ጋር የተለያዩት ወላይታዎች በምክትል አሰልጣኝ አንደመመራታቸው ነገ ይዘው ሊገቡ የሚችሉትን አጨዋወት ለመገመት ከባድ ቢያደርገውም ጨዋታ ቁጥጥር ላይ መሰረት ያደረገ የመስመር አጨዋወትን ይጠቀማሉ ተብሎ ይጠበቃል።በተለይ መስመር ላይ ፈጣን ተጨዋቾች ያልዋቸው ድቻዎች ከመስመር እየተነሱ ከባዬ ገዛሀኝ ጋር ሚኖራቸው ጥምረት ከሜዳው ውጪ ብዙ ግቦችን ሚያስተናግደውን የመቐለ 70 እንደርታን ተከላካይ ክፍልን ሊፈትን ይችላል።

በጥሩ ወቅታዊ አቋም ላይ ሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ከተከታዮቻቸው ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ለማስጠበቅ ጥንቃቄ ላይ መሰረት ያደረገ አጨዋወትን ምርጫጨው ሊሆን እንደሚችል ይገመታል።የተጋጣሚ ክልል ላይ ለመድረስ ማይቸገሩት መቐለዎች አማኑኤል ገብረሚካኤል እና ኦኪኪ ኦፎላቢ ላይ መሰረት ያደረጉ ረጃጅም ኳሶች በመጠቀም የግብ እድሎችን በመፍጠር ከጨዋታው ነጥብ ይዞ ለመውጣት ሊሞክሩ አንደሚችሉ ይገመታል።

ወላይታ ድቻዎች በሜዳቸው 5 ጨዋታዎችን አድርገው በአንዱ ሲያሸንፋ(ሲዳማ ቡናን በ1ኛው ሳምንት) በሁለቱ አቻ ወጥተው፣በቀሪዎቹ ሁለት ተሸንፈዋል።በአንጻሩ መቐለዎች ከሜዳቸው ውጪ 4 ጨዋታዎችን አድርገው በሁለቱ አሸንፈው በሁለቱ ተሸንፈዋል።

የጦና ንቦች በሜዳቸው ባደረጉዋቸው 4 ጨዋታዎች 3 ግቦችን አስቆጥረው 4 ግቦችን ሲያስተናግዱ ምዓም አናብስቶቹ በበኩላቸው በአራቱ የሜዳቸው ውጪ ጨዋታዎች 6 ግቦችን አስቆጥረው በተመሳሳይ 6 ግቦችን አስተናግደዋል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዳዊት ብርሀነ
Follow:
Hatricksport website writer
Previous Article ቢንያም በላይ የስዊድኑን ክለብ ተቀላቀለ
Next Article የጨዋታ ቅድመ ዕይታ| ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

“አሳዳጊዬን በሞት ተነጥቄ ከቀብር በቀጥታ ነው ለጨዋታው የመጣሁት” “ሽንፈቱ ሀዘኔን ድርብ አድርጎታል” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
የሎዛ አበራ ግብ አግቢነት ማንም ተከላካይ ሊያቆመው አልቻለም አሁንም ማምረቷን ቀጥላበታለች
​የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ
ኢትዮጵያ መድን ከወጣቱ ተከላካይ ጋር ተለያይቷል
በእግር ኳስ ተጫዋቾች በተደረገው የዕድሜ ማጣራት 65 በመቶ ምርመራውን ማለፍ አልቻሉም
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?