የጣና ሞገዶቹ ተጫዋች ማስፈረማቸውን ቀጥለዋል !
በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች በዝውውሩ ጠንክረው እየተሳተፉ ሲገኙ በዛሬው ዕለት አንድ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
የጣና ሞገዶቹ በዛሬው ዕለት አፈወርቅን ሀይሉን ማስፈረማቸው ይፋ ተደርጓል ። አፈወርቅ ሀይሉ ከዚህ ቀደም በወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እንዲሁም ሀድያ ሆሳዕና በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።
በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች በዝውውሩ ጠንክረው እየተሳተፉ ሲገኙ በዛሬው ዕለት አንድ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
የጣና ሞገዶቹ በዛሬው ዕለት አፈወርቅን ሀይሉን ማስፈረማቸው ይፋ ተደርጓል ። አፈወርቅ ሀይሉ ከዚህ ቀደም በወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እንዲሁም ሀድያ ሆሳዕና በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።