መነሻ ገጽ ባየርሙኒክ አካዳሚ የጋሽ ከማል አካዳሚ ስድስት ከ15 አመት በታች ታዳጊዎችን ለባየርን ሙኒኩ አካዳሚ አስመርጧል
ባየርሙኒክ አካዳሚዜናዎች

የጋሽ ከማል አካዳሚ ስድስት ከ15 አመት በታች ታዳጊዎችን ለባየርን ሙኒኩ አካዳሚ አስመርጧል

አጋራ
አጋራ

 

ታላቁ አሰልጣኝ ምንም እንኳን በክለብ ደረጃ ማሰልጠን ቢያቆሙም። ለወደፊቱ ለሀገሪቱ የሚጠቅሙ ተጫዋቾችን በማፍራት ተጠምደዋል። የሚገባቸውን ክብር ያላጉኙት እኚህ አሰልጣኝ በሀገራችን ስመ ጥር የሚባሉ ተጫዋቾች አብዛኛዎቹ በእሳቸው እጅ የተሟሹ ናቸው። የሚያስገርመው ግን ለታዳጊዎች ትኩረት መሰጠት አለበት የሚሉ እና 24 ስዓት ሜሲ ቁርሱን ዶሮ  በላ ብሎ ህዝቡን ሲያደነቁሩ የሚውሉት ሚድያዎቻችን የነዚህን ታዳጊ ጨዋታ በትኩረት  አለመከታተል የሚያስገርም ነው።

ካስመረጧቸው ታዳጊዎች አንዱ ግብ ጠባቂ ሲሆን ቀሪዎቹ አምስት ልጆች በተለያየ ስፍራ የሚጫወቱ ናቸው። የነዚህ ታዳጊዎች ፓስፖርት የማውጣት ሂደት የተጀመረ ሲሆን ምናልባትም ቶሎ የሚጠናቀቅ ከሆነ ማክሰኞ ወደ ጀርመን ሊያቀኑ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል። የአካዳሚው ባለቤት አሰልጣኝ ከማል አህመድ ያደረግነውን ቆይታ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይዤ እመለሳለሁ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...