መነሻ ገጽ ዜናዎች የደደቢት ተጨዋቾች ወደ ልምምድ ተመለሱ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢት

የደደቢት ተጨዋቾች ወደ ልምምድ ተመለሱ

አጋራ
አጋራ

 

ደሞዝ አልተከፈለንም በሚል ምክንያት ከአንድ ሳምንት በላይ ልምምድ አቋርጠው የነበሩት ደደቢቶት ትላንትና ና ዛሬ መደበኛ ልምምዳቸውን ሰርተዋል።

የራትናአ ወርና ከዛ በላይ ደሞዝ ያልተከፈላቸው ተጨዋቾቹ በቅርብ ቀናት ውስጥ ሙሉ ደሞዛቸው እሚከፈላቸው ይሆናል።በቅርቡ ሁለት ቅጣቶች ከፌዴሬሽኑ የተላለፈበት ደደቢት ከኢትዮጵያ ፕሪምየር የመሰናበት ዕድሉ የሰፋ ነው።

ስፖንሰር ከሚያደርጉት ድርጅቶች ቃል የተገባለትን ብር ያገኘው ደደቢት በ25ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ባህርዳር ከተማን በሜዳው ትግራይ ስታድየም እሚያስተናግድ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...