መነሻ ገጽ ዜናዎች የደደቢት ተጨዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢት

የደደቢት ተጨዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል

አጋራ
አጋራ

የሊጉ ግርጌ ላይ ሚገኘው ደደቢት ተጨዋቾቹ የ4 ወር ና ከዛ በላይ ደሞዝ እለመከፈላቸውን ተከትሎ የቀኑ መደበኛ ልምምዳቸውን ዛሬ ሳይሰሩ ቀርተዋል።በውድድር ዓመቱ መጀመርያ ተመሳሳይ ችግር አጋጥሞት የነበረው ደደቢት ከወራጅ ቀጠና ለመውጣት በሚሞክርበት ሰዓት እንዲህ እይነት ችግር መከሰቱ ከወራጅ የመውረድ ዕድሉ ጥያቄ ውስጥ እንዲገባ ያደርገዋል።

በሁለተኛው ዙር በዳንኤል ፀሃየ እየተመራ ሁለት ጨዋታዎችን በማሸነፍ መነሳሳትን ያሳየው ደደቢት የተጨዋቾቹ ልምምድ ማቆም የቡድኑ ውጤቱ ላይ ተፅእኖ እንደሚያሳድር መገመት ቀላል ነው።

በ20ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በሜዳው በድሬዳዋ ሽንፈት ያስተናገደው ደደቢት በሚቀጥለው ሳምንት በትግራይ ስታድየም ጅማ ኣባጅፋርን እሚያስተናግድ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...