መነሻ ገጽ ወልዋሎ የወልዋሎ ስታድየምን የሚገመግም ኮሚቴ ዓዲግራት ገብቷል
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የወልዋሎ ስታድየምን የሚገመግም ኮሚቴ ዓዲግራት ገብቷል

አጋራ
አጋራ

 

የወልዋሎ ስታዲም የሚገመግሙ ከፌደሬሽኑ የተላከው አብይ ኮሚቴ ዛሬ አዲግራት ገብተዋል።

በ2010 መጨረሻ ለእድሳት ተብሎ የፈረሰው ወልዋሎ ስታድየም በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታው ሲጓተት ቆይቶ ከአንድ ዓመት ግማሽ በኃላ እድሳቱን ጨርሶ ለጨዋታ ዝግጁ ሊሆን ከጫፍ ደርሷል። የመጫወቻ ሜዳ ሳር ተከላ፣የፈሳሽ ውሀ ማስወገጃ ፣የሜዳ አጥር፣የዳኞች እና የተጨዋቾች መልበሻ ክፍል ከሞላ ጎደል ያጠናቀቀው ስታድየሙ ነገ(ቅዳሜ) አብይ ኮሚቴ ባዋቀራቸው የስታድየም ጥራት ተቆጣጣሪዎች ጉብኝት ካደረጉ በኋላ ሜዳው ጨዋታ ለማዘጋጀት ቡቁ ነው የሚል ውሳኔ ከሰጡ። በ2010 ወልዋሎ ከ ድሬዳዋ ከተማ ጋር ካደርጉት ጨዋታ በኃላ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ያላስተናገደው ስታድየሙ በ13ኛው ሳምንት ቢጫ ለባሾቹ እና ፈረሰኞቹ ሚያደርጉትን ጨዋታ ሊያስተናግድ እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...