መነሻ ገጽ ቁጥሮች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር በቁጥራዊ መረጃ ሲዳሰስ
ቁጥሮችዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር በቁጥራዊ መረጃ ሲዳሰስ

አጋራ
አጋራ

 

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በመጀመሪያው ዙር የነበሩ ቁጥራዊ መረጃዎች ምን ይመስላል የሚለውን አንስተንላቹሀል።

በመጀመሪያው ዙር በጠቅላላ 120 ጨዋታዎች ሲደረጉ 69 ማሸናነፍ ሲያልቁ 19 በመሸነፍ 32 ደግሞ በአቻ ውጤት አልቀዋል። በነዚህ ጨዋታዎች በጠቅላላ 280 ጎሎች ተቆጥረዋል።

 

በመጀመሪያው ዙር 27 ዳኞች በዋና ዳኝነት ጨዋታዎችን ሲመሩ 39 ረዳት ዳኞችም ተሳትፈውበታል። 29 የጨዋታ ታዛቢዎች (ኮሚሽነር) ጨዋታዎችን ታዝበዋል።

 

በዚህ ዙር በፕሪምየር ሊጉ 392 ኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች ሲሆኑ፤47 የውጭ ተጫዋቾች ነበሩ። ከ47 የውጭ ተጫዋቾች መሀከል 11 ግብ ጠባቂዎች ናቸው።

ኢትዮጵያ ቡና እና ወላይታ ድቻ ብቻ የውጭ ተጫዋቾች የሌሉባቸው ቡድኖች ሲሆን። ወላይታ ድቻ፣ድሬዳዋ ከተማ፣ሲዳማ ቡና፣ ስሁል ሽሬ እና ኢትዮጵያ ቡና ደግሞ ኢትዮጵያውያን ግብ ጠባቂዎች ብቻ የሚጠቀሙ ቡድኖች ናቸው።

 

አብዛኛዎች ግቦች የተቆጠሩት የተቆጠሩት በመጨረሻዎቹ 15 ደቂቃዎች ሲሆን። 1,250,000 ተመልካቾች ሊጉን ተመልክተውታል ተብሎም ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...