ካፍ በአደገኛ ሁኔታ በዓለም የጤና ስጋት ሆኖ በመሠራጨት ላይ በሚገኘው ኮሮና ቫይረስ አማካኝነት አለማቀፍ ውድድሮች ማራዘሙን ተከሎ፤ በብሄራዊ ቡድን ዝግጅት ምክንያት ሊቋረጥ የነበረው ውድድር እንደሚቀጥል የፕሪሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ አሳውቋል።
ቀጣይ ፕሮግራሞችንም እንደሚያሳውቁ እና ክለቦች ተጫዋቾችን ለእረፍት እንዳይበትኑ ሊግ ካፓኒው ማምሻውን ገልጿል።
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ