መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሳላዲን ሰኢድ እና የእጅ ጉዳቱ
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎች

ሳላዲን ሰኢድ እና የእጅ ጉዳቱ

አጋራ
አጋራ

 

በሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ላይ የቀይ ካርድ የተመለከተው ሳላህዲን ሰኢድ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ አላስፈላጊ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ተጫዋቹ እጁ ላይ ጉዳት አጋጥሞት ለመመልከት ችለናል ::

ይህንንም ተከትሎ ሳላህዲን ሰኢድ በቤተዛታ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ ሲያገኝ ጉዳት በደረሰበት እጁ ላይ ህክምና አግኝቶ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን በስፍራው ለመመልከት ችለናል ::

የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገብረ መስቀልን ጨምሮ የክለቡ ትልልቅ ሀላፊዎች በስፍራው በመገኘት ተጫዋቹን ያለበት ሁኔታ ሲያዩ በስፍራው ከሚገኙ ደጋፊዎችም ጋርም አጠር ያለ ምክክሮሽን አድርገዋል::

አቶ አብነት በስፍራው ላሉ ደጋፊዎች ሲናገሩ ተጫዋቹን የተማታው የክለቡ ደጋፊ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሲሆን ደጋፊዎን የማስፈታት ማንኛውንም ስራ ክለቡ እንደማይሰራ እና የፖሊስ አስራርም እንደማይፈቅድ ሲገልፅ ክለቡም የራሱን እርምጃ እንደሚወስድ አያይዘው ገልፀዋል ::

ሀትሪክ ስፖርት ከታማኝ ምንጭ ባገኘችው መረጃ መሰረት ክለቡ እሁድ በቦሌ ዳግም ልምምዱን መስራት ሲጀምር በእለተ ሰኞ ከተጫዋቾቹ ጋር ስብስባ እንደሚኖራቸው ታውቋል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...