By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት ለመከላከል የ 3,000,000 (ሶስት ሚሊየን ብር) ድጋፍ አደረገ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት ለመከላከል የ 3,000,000 (ሶስት ሚሊየን ብር) ድጋፍ አደረገ

hatricksport team
hatricksport team 6 years ago
Share
SHARE

የሃብት ማሰባሰብ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ አምባሳደር ምስጋነው አረዳ በፅ/ቤቱ ተገኝተው የገንዘብ ድጋፉን ተረክበዋል።

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝደንት ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ ሚኒስትሩን አምባሳደር ምስጋናውን በኦሊምፒክ ቢሮ ተገኝተው ድጋፉን በመረከባቸው አመስግነው በዚህ በሀገራችን እና በአለም ላይ የደረሰውን ወረርሽኝ መንግስታችን ለመቋቋም እና ለህዝባችን ያልተቋረጠ ድጋፍ ለማድረግ በሚያደርገው ጥረት ውስጥ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የበኩሉን ድራሻ ማድረግ አለበት የሚል እምነት አለን ።
በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የቦርድ አባላት ያለምንም ልዩነት የመጀመሪያውን ድጋፍ 3 ሚሊየን ብር ለማድረግ ወስኗል ።


በመቀጠልም ከመንግስትና ከህዝብ ሳይለይ በተከታታይነት የሚደግፍ መሆኑን ለመግለፅ እወዳለሁ ብለዋል
የሃብት ማሰባሰብ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢው አምባሳደር ምስጋነው አረዳ በበኩላቸው በመጀመሪያ ሃገራዊ ጥሪ በክቡር ጠ/ሚ ይፋ የተደረገው
የኮቪድ-19 አገርአቀፍ ድጋፍ በተጠየቀው መሰረት አፋጣኝ ምላሽ በመስጠታችሁ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ።
እንደምታውቁት ይሄ ጉዳይ የብሄራዊ ደህንነት ስጋት ነው። የዜጎች አጠቃላይ የሀገር ደህንነት ነው እየሆነ የመጣው እንዳያችሁት በተለያዩ የበአለም ክፍሎች ላይ ዜጎች ምን ያህል ከስራ እየተፈናቀሉ የማምረቻ ኢንደስትሪዎች እየተዘጉ ኢኪኖሚው እየተጎዳ እንዳለ የዜጎች የመኖር ዋስትና አደጋ ውስጥ እንደወደቀ ይታያል ።
እና እኛም እንደ ሀገር በዚህ ጊዜ በጋራ ቆመን ይሄንን ጊዜ ማሳለፍ ካልቻልን ጥሎት የሚያልፈው ጠባሳ ከፍተኛ ሊሆን ይችላል እና መንግስት ይሄ ከመሆኑ በፊት በሃገራችን የቅድመ ዝግጅት መደረግ አለበት ተብሎ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ነው።
መንግስት ሃላፊነቱንም በሚገባ እየተወጣ ነው ።
እንደዚሁም መንግስት ብቻውን የሚያደርገው ሳይሆን ዜጎች እየአንድ አንዱ የህብረተሰብ ክፍል መሳተፍ አለበት።
ድጋፍ ማድረግ አለበት።ይህንን ማለፍ የምንችለው ብሄራዊ አንድነታችን አብሮነታችንን አጠናክረን በጋራ ቆመን ስናልፈው ብቻ ነው ።


የኦሊምፒክ ኮሚቴ ይሄንን ተረድታችሁ ሃላፊነታችሁን የብሄራዊ ጥሪን ተቀብላችሁ ድጋፍ ማድረጋችሁ የሚደነቅ ነው ።
ይህ ማለት እራስን መከላከል እራስን ማዳን ነው ይህ እንግዲህ አንድ ቦታ የሚቆም አይደለም ከአንዲት የቻይና መንደር የተነሳ ወረርሽኝ አለምን በሙሉ ቀጥ አድርጓል።
እና እኛ ከዚህ ውጭ ልወንሆን አንችልም
ቅድመ ጥንቃቄ ማድፈግ አለብን።

- ማሰታውቂያ -

ማህበረሰባችንን በስነልቦና እንዲሁም በዚህ ጊዜ የሚደርስበትን የኢኮኖሚያዊ ጫና ተባብረን በጋራ ካልቆምን በስተቀር እጅግ ፈታኝ ሊሆን ስለሚችል
ይሄ ድጋፋችሁ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ሙሉ እምነት አለኝ።
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ይሄ ለሀገራችን ትልቁ Symbolic Institution ነው ኦሊምፒክ ኮሚቴው ይሄንን ተምሳሌትነታችሁን እንደወትሮው ቀድማችሁ በማሳየታችሁ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ድጋፋችሁ በሌሎችም ቁሳቁሶች ይሄን ኢመርጀንሲ እስኪጠናቀቅ አብራችሁን እንደምትሰሩ ተስፋ እናደርጋለን። ብሄራዊ ድጋፍ አሰባሰብ ኮሚቴው ትልቅ ምስጋና አለው ብለዋል።

Via – eoc

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ESFNA ለኮሮና ቫይረስ ህክምና የሚውሉ 50 ሺ ዶላር የሚያወጡ ቁሳቁሶችን ወደ ሃገር ቤት መላኩን አስታወቀ፡፡
Next Article ምንይሉ ወንድሙ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል የሚውል የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናወልቂጤ ከተማየአሰልጣኞች አስተያየት

አስተያየት| ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ወልቂጤ ከተማ

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 6 years ago
ሙጂብ ቃሲምና ፋሲል ከነማ በይፋ ተለያዩ
” የጋና ጋዜጠኞች ባለሙያዎችና ተጨዋቾቾን በደንብ ያከብራሉ”
​ቅዱስ ጊዮርጊስ ደደቢትን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል
ጋቶች ፓኖም ለሩሲያ ክለብ አንዚ ማካቻካላ ለመጫወት ፊርማውን አኑሯል፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?