መነሻ ገጽ ኳታር 2022 የኢትዮጵያና ሩዋንዳ ጨዋታ የቴሌቪዥን ቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል
ኳታር 2022ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የኢትዮጵያና ሩዋንዳ ጨዋታ የቴሌቪዥን ቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያና ሩዋንዳ ጨዋታ የቴሌቪዥን ቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል

ለ2020 ቻን ማጣሪያ መስከረም 11 በትግራይ ስታድየም ሚካሄደው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የሩዋንዳ አቻው ጨዋታ በትግራይ ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ሚያገኝ ይሆናል።

በትግራይ ስታድየም ሚካሄዱ ጨዋታዎችን በቀጥታ ወደ ተመልካቾቹ ሚያደርሰው ትግራይ ቲቪ ዋልያዎቹ ለመጀመርያ ጊዜ በትግራይ ስታድየም ሚያካሂደውን ጨዋታ በቀጥታ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንደሚያደርስ አስታውቋል።

በመቐለ ዝግጅቱን እያደረገ ሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትላንት ከንአን ማርክነህ እና ጀማል ጣሰው ካጋጠማቸው መጠነኛ ጉዳት ውጪ ሙሉ ስብስቡ በሙሉ ጤንነት ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...