መነሻ ገጽ ዜናዎች የኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾችና ባለሙያዎች ማህበር ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው ላይ ተቃውሞ አቀረበ
ዜናዎችየኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾች ማሕበር

የኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾችና ባለሙያዎች ማህበር ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው ላይ ተቃውሞ አቀረበ

አጋራ
አጋራ

 

አሰልጣኝ ሰውነት በቲቪ 9 ላይ በሰጡት ትንተና ተጨዋቾች ከሌላው ሙያ አይለዩም መንግስት ብር የለኝም ካለ በቃ የለውም የግድ ደመወዝ መክፈል የለበትም ማለታቸውን ማህበሩ ተቃውሞታል፡፡ እንደ ማህበሩ ቅሬታ አሰልጣኙ ትላንት በክለብና በብሄራዊ ቡድን ያሰለጠኗቸውን ተጨዋቾችና የሙያ ባልደረቦቻቸውን ከግምት ያላስገባና ቅር ያሰኘ አቋም ነው ሲል ተችቷል፡፡

የአሠልጣኙ መግለጫ የፌዴሬሽኑን አቋም የማያንጸባርቅና ክለቦችን ወደ ተሳሳተ አቅጣጫ የሚወስድ ነው በማለት ከሷቸዋል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...