መነሻ ገጽ ዜናዎች የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ተሳታፊ ክለቦች ይፋ ተደርገዋል
ዜናዎችየአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ

የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ተሳታፊ ክለቦች ይፋ ተደርገዋል

አጋራ
አጋራ

 

14ኛው አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አራት የከተማዋ ክለቦችና አራት ተጋባዥ ክለቦችን በማሳተፍ ለተከታታይ ሥስት ሳምንታት ይካሄዳል።የአምናው የውድድሩ አሸናፊ ኢትዮጵያ ቡና፣ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መከላከያ ከተማዋ ክለቦች ባህርዳር ከተማ፣ወልዋሎ፣ሰበታ ከተማ ና ወልቂጤ ከተማ በተገባዥነት ውድድሩ ላይ ሚሳተፋ ክለቦች ናቸው።

የአዲስ አበባ ክለቦችን የፋይናንስ አቅም ለማጠናከርና ወደ ውድድር ከመግባታቸው በፊት አቋማቸው አንዲፈትሹ ለማድረግ በከተማዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ሚካሄደው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጥቅምት 22 በአዲስ አበባ ስታድየም ሚጀምር ይሆናል።

የውድድሩ እጣ ማውጣት ሥነ ስርአት ሀሙስ ጥቅምት 13 ከረፋዱ 3:30 በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ይካሄዳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...