መነሻ ገጽ ዜናዎች የአሰልጣኝ ስዩም አባተ የመታሰቢያ ዋንጫ በኢትዮጵያ ቡናና ንፋስ ስልክ ቡድኖች አሸናፊነት ተጠናቀቀ
ዜናዎች

የአሰልጣኝ ስዩም አባተ የመታሰቢያ ዋንጫ በኢትዮጵያ ቡናና ንፋስ ስልክ ቡድኖች አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አጋራ
አጋራ

የቄራ አንበሳ እግር ኳስ ቡድን በ6 የብሄራዊ ሊግ ክለቦች መካከልና በ2 ሌሎች የውድድሩ አድማቂ ቡድኖች መሀል በአልማዝዬ ሜዳ ሲያካሄድ የነበረው የአሰልጣኝ ስዩም አባተ የመታሰቢያ ውድድር እሁድ ዕለት ፍፃሜውን አድርጎ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እግር ኳስ ቡድንና በኢትዮጵያ ቡና የቀድሞ ቡድን አሸናፊነት ሊጠናቀቅ ችሏል።

የአገር ባለውለተኛውን እና በቅርቡ በሞት ያጣነውን አሰልጣኝ ስዩም አባተን ለማሰብ በተዘጋጀው የ6ቱ የከፍተኛ ሊግ ክለቦች ውድድር ንፋስ ስልክ የውድድሩ አሸናፊ የሆነው የልደታ እግር ኳስ ቡድንን 1ለ0 በማሸነፍ ሲሆን በሌላኛው የውድድሩ ማድመቂያና የፍፃሜ ጨዋታ ደግሞ ባለፈው ሳምንት ተደርጎ በነበረው የመክፈቻ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ ውጤት ተለያይተው በነበሩት የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና ተጨዋቾች እና የቄራ አንበሳ የጤና ቡድን መካከል ድጋሚ ግጥሚያ ተደርጎ ኢትዮጵያ ቡና በካሊድ መሀመድ እና መስዑድ መሀመድ ግቦች 2ለ0 በማሸነፍ ዋንጫውን እንደ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ቡድን ሁሉ ሊያነሳ ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...