መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ የባህር ዳር ከነማ ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል።
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የባህር ዳር ከነማ ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል።

አጋራ
አጋራ

 

በደሞዝ እና ጥቅማጥቅም ክፍያ ምክኒያት ከሲዳማው ጨዋታ መልስ ልምምድ ያቆሙት የጣናው ሞገድ ባህር ዳር ከነማ ተጫዋቾች ትናንት የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ ልዑል ለሁሉም ተጫዋቾች ደሞዝ እንደሚገባላቸው የተናገሩ ቢሆንም ተጫዋቾቹ የገባላቸው ብር የአንድ ወር ብቻ መሆኑን በዚህም ደስተኛ እንዳልሆኑ እና የሶስት ወር ደሞዝ ካልገባልን ልምምድ አንጀምርም ማለታቸው ከጥቂት ስአታት በፊት በሰራነው ዜና አሳውቀናቹህ ነበር። አሁን ከባህርዳር የደረሰን መረጃ እንደሚያመላክተው ከሆነ ደግሞ ተጫዋቾቹ ችግራቸው ተቀርፎ ወደ ልምምድ መመለሳቸውን ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ ያመላክታል። ከወልዋሎ አዲግራት ጋር ላላቸው ጨዋታም ዝግጁ ሆነው እንደሚቀርቡም ተነግሯል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...