መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ የሐዋሳ ከተማው ኮከብ የውጭ ዕድልን አግኝቷል !
ሀዋሳ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሐዋሳ ከተማው ኮከብ የውጭ ዕድልን አግኝቷል !

አጋራ
አጋራ

ያለፊትን ዓመታት በኢትዮጵያ ፕርሚየር አንፀባራቂ ብቃቱን ማሳየት የቻለው የፊት መስመር አጥቂው መስፈን ታፈሰ ከኢኳቶሪያል ጊኒው ፉትሮ ኪንግስ የሙከራ ዕድል ማግኘቱን የተጫዋቹ ወኪል አቶ ሳምሶን ነስሮ ነግረውናል ።

መስፈን ታፈሰ በዛሬው ዕለት ወደ ማላቡ ያቀና ሲሆን አምስት ቀናቶችን ልምምድ ከሰራ በኋላ ወደ ካሜሮን ድዋላ በማቅናት ክለቡ ከካሜሩን የሊጉ ሻምፒዮን ጋር በሚኖረው የወዳጅነት ጨዋታ ላይ እንደሚሳተፍ የሰርነስ ሶከር ኤጀንሲ ባለቤት እና የተጫዋቹ ወኪል አቶ ሳምሶን ነስሮ አሳውቀውናል ።

መስፈን ታፈሰ ከፉትሮ ኪንግስ በተጨማሪም ከ ግሪክ እና ጣልያን ክለቦች በመስፍን ታፈሰ ላይ ፍላጎት ያሳዩ የአውሮፓ ሀገራት መካከል ዋነኞቹ ሲሆኑ ወደ እዛ የማምራት እድልም ሊኖረው እንደሚችል ታውቋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...