መነሻ ገጽ ሎዛ አበራ የሎዛ አበራ ግብ አግቢነት ማንም ተከላካይ ሊያቆመው አልቻለም አሁንም ማምረቷን ቀጥላበታለች
ሎዛ አበራኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

የሎዛ አበራ ግብ አግቢነት ማንም ተከላካይ ሊያቆመው አልቻለም አሁንም ማምረቷን ቀጥላበታለች

አጋራ
አጋራ

የሎዛ አበራ ግብ አግቢነት ማንም ተከላካይ ሊያቆመው አልቻለም አሁንም ማምረቷን ቀጥላበታለች

ሎዛ አበራ ትላንትም ለክለቧ ሁለት ግቦችን አስቆጥራለች።

ትላንት ምሽት በማልታ ሊግ ቢርኪርካራ ከሜዳው ውጭ በቻርለስ አቤላ ስታዴም ስዌኪ ዩናይትድን ገጥሞ 5-0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ። ኢትዮጵያዊቷ ሎዛ አበራ በ 65ኛው ደቂቃ እና 80ኛው ደቂቃ ሁለት ግቦችን ማስቆጠር ችላለች። በጀመሪያው ዙር 4-1 አሸንፈው የነበሩት ቢሪካርካራዎች ሎዛ አበራ አንድ ግብ ማስቆጠሯ አይዘነጋም ትላንት ደግሞ ሁለት ግቦችን አክላ በከስዌኪ ዩናይትድ መረብ ላይ ያሳረፈችው ግብ ወደ ሶስት ከፍ አድርጋለች፡፡ በዚህ ውጤት መሰረት ቢርኪርካራ ከስዌኪ ዩናይትድን የነበረውን የነጥብ ልዩነት ወደ 6 ከፍ ማድረግ ሲችሉ። ሎዛም በማልታ ሊግ ያስቆጠረችው ግብ 23 ማድረስ ችላለች። በወዳጅንት 1 ግብ ብሎም በሱፐር ካፕ ደግሞ 3 ግቦችን በማስቆጠር ሎዛ ወደ ማልታ አቅንታ ያስቆጠሰቻቸው አጠቃላይ ጎሎች 27 አድርሳለች። ይህ ማለት ደግሞ ሎዛ በተሰለፈችበት ጨዋታ ቱሉ ግብ ሳታስቆጥር የወጣችበት ጨዋታ የለም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...