መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ መድህን ዛሬ ከአሰልጣኙ ጋር የተለያየው ኢትዮጵያ መድን አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ከጫፍ ደርሷል!
ኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ዛሬ ከአሰልጣኙ ጋር የተለያየው ኢትዮጵያ መድን አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ከጫፍ ደርሷል!

አጋራ
አጋራ

 

ዛሬ ከአሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራ ጋር የተለያየው ኢትዮጵያ መድን አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ለመቅጠር ከጫፍ ደርሷል።

በርካታ ቡድኖችን ከከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪምየር ሊግ በማሳደግ የሚታወቀው አሰልጣኙ ሰበታ ከተማን ወደ ፕሪምየር ሊጉ ካሳደጉ በኋላ በመለያየት ለበርካታ ወራት ክለብ አልባ ሆነው የቆዩት አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና መከላከያ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፣ አዲስ አበባ ከተማ ማረፊያ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም ኢትዮጵያ መድን ለመረከብ ከጫፍ መድረሳቸው ነው ተገልጿል።

የአሰልጣኙ ቅጥርም በ72 ስአታት ውስጥ ይፋ ይደረጋል ተብሎም ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...