መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ዑመድ ኡኩሪ ባጋጠመው ጉዳት ከውድድር ዓመቱ ውጪ ሆነ
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ዑመድ ኡኩሪ ባጋጠመው ጉዳት ከውድድር ዓመቱ ውጪ ሆነ

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር ሶምሀን በመልቀቅ አዲስ አዳጊውን አስዋንን የተቀላቀለው ዑመድ ኡኩሪ ልምምድ ላይ ባጋጠመው የጉልበት ጉዳት(cruciate ligament of the knee) ከውድድር ዓመቱ ውጪ ሊሆን ችሏል።

7 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 4 ግቦችን በማስቆጠር የክለቡ ኮከብ ግብ አግቢ መሆን የቻለው ዑመድ ኡኩሪ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ነሐሴ ወር ላይ ከኒጀር ጋር ላለበት ጨዋታ የመድረስ እድሉ ጠባብ አድርጎበታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...