መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ዋልያዎቹ የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያደርጉ ተሰማ !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያደርጉ ተሰማ !

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጪው ሳምንታት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያካሂዱ ለማወቅ ተችሏል ።

ጨዋታው መቼ እንደሚካሄድ ይፋ ባይደረገም የደቡብ ሱዳን ብሔራዊ ቡድን ከዛምቢያ ጋር በኢትዮጵያ ጨዋታቸውን እንደሚያካሂዱ ይፋ ሆኗል ።

የዛምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንዳሳወቀው በመጪው ሳምንት ቅዳሜ እና ሰኞ ከ ደቡብ ሱዳን ጋር በኢትዮጵያ ጨዋታቸውን እንደሚያካሂዱ ይፋ አድርገዋል ።

ለዚህም ይረዳቸው ዘንድ የዛምቢያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሚሉቲን ሰርጆቪች ሚቾ ስብስባቸውን ማሳወቃቸው ተገልጿል ።

የዛምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንዳሳወቀው ቅዳሜ ከ ደቡብ ሱዳን ብሔራዊ ቡድን ጋር በተጫወቱ ማግስት ከ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር በኢትዮጵያ ጨዋታቸውን እንደሚያካሂዱ አሳውቀዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...