መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ጃፋር ደሊልን አስፈረመ
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ጃፋር ደሊልን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ትላንት የጀመረው ወልዋሎ ጃፋር ደሊልን ከአዳማ ከተማ አስፈርሟል።
ባሳለፈነው ዓመት የሮበርት ኦዶንካራ መምጣት ተከትሎ ከቡድኑ ጋር መለያየቱ እሚታወስ ነው።

ከበረከት አማረ ጋር የተለያየው ወልዋሎ የአብዱላዚዝ ኬይታን ተፎካካሪ እንዲሆን ጃፋር ደሊልን ማስፈረም ችሏል።የአዳማ ወጣት ቡድን ውጤት የሆነው ጃፋር ደሊል በሚቀጥሉት ቀናት ወልዋሎን በመቀላቀል ዝግጅት ይጀምራል።

በተያያዘ ዜና ወልዋሎ ለሥስት ተጨዋቾች ለካርሎስ ዳምጠው፣ክብሮም ዘርኡና ጠዓመ ወልደኪሮስ የሙከራ ጊዜ ሰጥቷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...