መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና ብስራት ገበየሁን ከወልቂጤ ከተማ አስፈረመ
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ብስራት ገበየሁን ከወልቂጤ ከተማ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

ኢትዮጵያ ቡና ብስራት ገበዩን ከወልቂጤ በማስፈረም የክረምቱን ፈራሚዎች ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ አድርጓል።

ዘግይቶ ወደ ዝውውሩ የገባው ኢትዮጵያ ቡና ወልቂጤ ከተማን በአምበልነት በመምራት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያሳለፈውን ብስራት ገበየሁን በሁለት ዓመት ውል ማስፈረሙን አስታውቋል ።ቡናዎች ብስራት ገበየሁ የክረምቱ ስድስተኛ ፈራሚያቸውን ሲያደርጉ በቀጣይ ቀናትም የአዳዲስ ተጨዋቾች ፊርማ በተጨማሪም የነባር ተጨዋቾች ውል በማራዘም ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...