መነሻ ገጽ ዜናዎች ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ከተጫዋቾቹ ጋር ተፋጧል
ዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ከተጫዋቾቹ ጋር ተፋጧል

አጋራ
አጋራ

 

ወልዋሎ አሰልጣኝ የውሀንስ ሳህሌ ካስፈረማቸው ሶስቱ ተጫዋቾች በስምምነት የእንለያይ ጥያቄ አቅርቦላቸዋል።

 

ካርሎስ ዳምጠው፣ምስጋናው ወልደዮሀንስ እና ፍቃዱ ደነቀ ክለቡ በስምምነት ልልቀቃችሁ ቢልም ውል እያለን አንለቅም በማለት ከክለቡ ጋር ፍጥጫ ውስጥ መግባታቸውን የተነገረ ሲሆን። የተጫዋቾቹ እና ክለቡ ጉዳይ በምን ጉዳይ ይፈታ ይሆን የሚለው ተጠባቂ ያደረገው ጉዳይ ሲሆን። ሀትሪክ ስፖርትም ያለውን ፍፃም ተከታትላ ወደናንተ እንደምታደርስ ለመግለፅ እንወዳለን።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...