መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ለበርካታ ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ለበርካታ ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል

አጋራ
አጋራ

 

ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ ሁለገብ ተጫዋቾችን በማካተት ጥሩ አጀማመር ቢያሳይም ቡድኑ በወጥነት ለመዝለቅ ግን ሲቸገር እየተስተዋለ ይገኛል። በተለይም ቡድኑ ከሜዳ ውጭ ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዞ ቢወጣም። በሜዳው የሚያከናውናቸው ጨዋታዎች ላይ አስፈላጊውን ነጥብ የመሰብስብ ላይ ግን ችግሮች እየታዩበት ይገኛሉ። በዚህም መሰረት ውጤቱ ላይ ተፅእኖ አላቸው የተባሉ ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው ነው ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ የሚጠቁመው። ወልዋሎን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የሊጉ ተሳታፊ ክለቦችም ለተጫዋቾቻቸው ማስጠንቀቂያ እንደሰጡ የሚታወስ ነው።

ማስጠንቀቂያ ከደረሳቸው ተጫዋቾች መካከል

ኬኔዲ አሺያ፣ኤርሚያስ በለጠ፣ዳዊት ወርቁ፣ ዘሪሁን ብርሀነ ፣ሚካኤል ለማ፣ራምኬል ሎክ፣ጠዓመ ወ/ኪሮስ፣ ክብሮም ዘርኡ፣ ስምኦን ማሩ እና ሺሻይ መዝገቦ የሚጠቀሱ ናቸው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...