መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ የአሰልጣኝ ቅጥር አውጥቷል !
ወልዋሎዜናዎች

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ የአሰልጣኝ ቅጥር አውጥቷል !

አጋራ
አጋራ

 

በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ግሩም የሚባል አጀማመርን በማሳየት የሊጉ አናት ላይ የቆዩት ወልዋሎዎች በአምስት የስራ ዘርፍ ላይ የቅጥር ማስታወቂያ አውጥተዋል ።

ሀትሪክ ስፖርት ባገኘችው  ማስረጃ ወልዋሎዎች የክለብ ስራ አስኪያጅ ፣ ቴክኒካል ዳይሬክተር ፣ የቡድን መሪ ፣ የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝን ጨምሮ በማርኬቲንግ ሀላፊነት ላይ የስራ ቅጥር ማውጣታቸውን ለማወቅ ተችሏል ።

ክለቡ እንዳሳወቀው ማስታወቂያ ከሚወጣበት ከነገው ቀን አንስቶ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በክለቡ ጽ/ቤት ወይም በተወካይ በመገኘት ማመልከት እንደሚቻል አሳስበዋል ።

ክለቡ ያወጣው ይፋዊ የስራ ማስታወቂያ ይመልከቱ 👇

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...