መነሻ ገጽ ዜናዎች ወልቂጤ ከተማ አዳነ ግርማን የግሉ አድርጓል
ዜናዎች

ወልቂጤ ከተማ አዳነ ግርማን የግሉ አድርጓል

አጋራ
አጋራ

 

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ስማቸውን በወርቅ ብዕር ካፃፋ ተጨዋቾች ዝርዝር ውስጥ ሚጠቀሰው አዳነ ግርማ ወልቂጤ ከተማን ተቀላቅሏል።

ባሳለፍነው ዓመት ከሃዋሳ ከተማ ጋር ያሳለፈው አዳነ ግርማ የወልቂጤ ከተማ የክረምቱ 16ተኛ ፈራሚያቸው መሆን ችሏል።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2013 የአፍሪካ ዋንጫ ከ31 ዓመታት በኃላ ተሳትፎ ሲያደርግ ውድድሩ ላይ ብቸኛዋን ከ31 ዓመታት በኃላ የተገኘች ግብ ያስቆጠረው አዳነ ግርማ በጊዮርጊስ እና በሃዋሳ ቤት ያካበተውን ልምድ አዲስ አዳጊውን ወልቂጤ ከተማን ሊያግዘው አንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...