መነሻ ገጽ ሶሎዳ አድዋ ክብሮም አፅብሃ (ቺቻሪቶ) ሰሎዳ ዓድዋን ተቀላቅሏል
ሶሎዳ አድዋዜናዎች

ክብሮም አፅብሃ (ቺቻሪቶ) ሰሎዳ ዓድዋን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

በክረምቱ የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ላይ መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቅሎ ከቡድኑ ጋር የግማሽ ዓመት ቆይታ ያደረገው ክብሮም አፅብሀ ( ቺቻሪቶ) በውሰት ውል ወደ ቀድሞ ክለቡ ለመመለስ ችሏል፡፡

 

ባለፈው ዓመት ሰሎዳ ዓድዋ ወደ ፍተኛ ሊግ እንዲገባ ከፍተኛ ሚና የተጫወተው ክብሮም በሊጉ በጥሩ እንቅስቃሴ የሚገኙት ሰሎዳ ዓድዋን ጥሩ ግብዓት ይሆናቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በመቐለ 70እንደርታ በርከተ ባሉ ጨዋታዎች ላይ የመሰለፍ እድል ያላገኘውን ክብሮም ክለቡን ለመልቀቁ ምክንያት እንደሆነ ይገመታል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...