መነሻ ገጽ አፍሪካ ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የኣፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ እንዲመራ ተመረጠ
አፍሪካአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግዜናዎች

ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የኣፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ እንዲመራ ተመረጠ

አጋራ
አጋራ

ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የኣፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ እንዲመራ ተመረጠ

ባለፈው ቅዳሜ ግብፅ ካይሮ ላይ በቱኒዝያው ኤስፔሪያንስ ዳቱኒዝ እና እልእህሊ መካከል የተደረገው የኣፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የመጀመርያ ጨዋታ በግብፁ ክለብ እልእህሊ 3ለ1 አሸናፊነት መጠናቀቁ ሚታወስ ነው፤አወዛጋቢ ውሳኔዎች የታዩበት የሁለቱ ሰሜን እፍሪካ ክለቦች ጨዋታ የመልስ ጨዋታውን የፊታችን ዓርብ በቱኒዝ የሚካሄድ ሲሆን ጨዋታውን ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ በመሃል ዳኝነት ሚመራው ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...