መነሻ ገጽ Covid-19 ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ግማሽ ሚሊየን ብር ለመርዳት ተስማሙ
Covid-19ዜናዎች

ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ግማሽ ሚሊየን ብር ለመርዳት ተስማሙ

አጋራ
አጋራ

 

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት
ኢትዮ.ኤሌክትሪክ የስፖርት ክለብ ተቀላቅሏል፡፡ ራሳቸውን ከሃላፊነት ያነሱትን የቀድሞ የክለቡ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኢሳያስ ደንድርን ለሳምንታት ወደቦታ የመለሠው ክለቡ 500ሺ ብር ለኮሮና መከላከል እንዲውል ተስማምቷል፡፡ በዚህም መሠረት ስፖርተኞቹ 240 ሺ ብር ክለቡ ደግሞ 260ሺህ ብር ለመስጠት መስማማታቸውን ከክለቡ የተገኘ መረጃ ያስረዳል፡፡

ኢትዮ ኤሌክትሪክ በስሩ አራት የስፖርት አይነቶችን ያቀፈ ሲሆን በእግር ኳስ 6 ቡድን ሲኖረው በአትሌቲክስ 131 በብስክሌት 13 በጠረጴዛ ቴኒስ 28 በአጠቃላይ 331 ስፖርተኞችና የቡድን አባላትን መያዙ ታውቋል፡፡ ስፖርት ክለቡ የግማሽ ሚሊየን ብር ቼኩን የፊታችን ሃሙስ ወይም አርብ ለክቡር ከንቲባው ታከለ ኡማ ያስረክባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...