በዝውውር መስኮቱ ላይ ምንም አይነት እንቅስቃሴን ሳያካሂዱ የቆዩት የአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ስብስብ አቤል ማሞን ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
ከግብ ጠባቂያቸው በርከት አማረ ጋር የተለያዩት ቡናማዎቹ ልምድ ያለውን የብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ አቤል ማሞ ለሁለት ዓመታት ለማቆየት ከስምምነት ደርሰዋል ።

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ