በካሳዬ እራጌ ሚመራው ኢትዮጵያ ቡና የክረምቱ የመጀመርያ ፈራሚዎቹን ሠይፈ ዛኪር ከፌደራል ፖሊስ እንዲሁም እለም አንተካሳን ከደደቢት እድርጓል።

ባሳለፍነው ዓመት ከደደቢት ጋር ያሳለፈው የመሃል ሜዳ ተጨዋቹ አለም እንተ ካሳ በእዲስ ተጨዋቾች እንደሚዋቀር እየተነገረለት ያለውን ኢትዮጵያ ቡናን ተቀላቅሏል።የቀድሞው ወልዋሎ ዩኒቨርሲቲ ና ደደቢት እማካይ ኳስ ላይ መሰረት ያደረገ አጨዋወት ሚከተለውን የካሳዬ እራጌ ፍልስፍናን ይተገብራል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪ ኢትዮጵያ ቡና እምና ከፍተኛ ሊግ ላይ ከፌደራል ፖሊስ ጋር የነበረው ሠይፈ ዛኪርንም ማስፈረም ችለዋል።ወጣቱ እጥቂ በቡና ቤት ተሰላፊ ለመሆን ከባድ ፋክክር ይጠብቀዋል።
የአቡበከር ነስሩ እና እያሱ ታምሩ ውል ያራዘሙት ኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ ቀናት የሌሎች ተጨዋቾች ውል ያራዝማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
አስተያየት ይስጡ