መነሻ ገጽ ሰበር ዜና ጅማ እባጅፋር ጳውሎስ ጌታቸውን በዋና እሰልጣኝነት ቀጠረ
ሰበር ዜናዜናዎች

ጅማ እባጅፋር ጳውሎስ ጌታቸውን በዋና እሰልጣኝነት ቀጠረ

አጋራ
አጋራ

ጅማ እባጅፋር ጳውሎስ ጌታቸውን በዋና እሰልጣኝነት ቀጠረ

በቅርቡ ባህርዳር ከተማን የለቀቀው ጳውሎስ ጌታቸው(ማንጎ) እምና ከዘማርያስ ጋር ከተለያየ በኃላ በጊዜያዊ እሰልጣኝ ሲመራ የነበረውን ጅማ እባጅፋርን ለማሰልጠን ከስምምነት ላይ ደርሷል።

ከባህርዳር ጋር ጥሩ ሚባል ዓመት ያሳለፈው ጳውሎስ ጌታቸው ባሳለፍነው የውድድር ዓመት የፋይናንስ ቀውስ እና የወሳኝ ተጨዋቾቹን ማጣት የታየበትን ጅማ እባጅፋር የማሻሻል ከባድ ስራ ይጠብቀዋል።

ጠጣር የተከላካይ ክፍል በመገንባት ሚታወቀው ጳውሎስ ጌታቸው እምና በተደጋጋሚ በእንድ ጨዋታ ብዙ ግቦችን ሲያስተናግድ የነበረውን የጅማ እባጅፋር ተከላካይ ክፍልን እንደገና በእዲስ ተጨዋች ሊያዋቅረው እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...