መነሻ ገጽ ሰበር ዜና ጅማ እባጅፋር ጳውሎስ ጌታቸውን በዋና እሰልጣኝነት ቀጠረ
ሰበር ዜናዜናዎች

ጅማ እባጅፋር ጳውሎስ ጌታቸውን በዋና እሰልጣኝነት ቀጠረ

አጋራ
አጋራ

ጅማ እባጅፋር ጳውሎስ ጌታቸውን በዋና እሰልጣኝነት ቀጠረ

በቅርቡ ባህርዳር ከተማን የለቀቀው ጳውሎስ ጌታቸው(ማንጎ) እምና ከዘማርያስ ጋር ከተለያየ በኃላ በጊዜያዊ እሰልጣኝ ሲመራ የነበረውን ጅማ እባጅፋርን ለማሰልጠን ከስምምነት ላይ ደርሷል።

ከባህርዳር ጋር ጥሩ ሚባል ዓመት ያሳለፈው ጳውሎስ ጌታቸው ባሳለፍነው የውድድር ዓመት የፋይናንስ ቀውስ እና የወሳኝ ተጨዋቾቹን ማጣት የታየበትን ጅማ እባጅፋር የማሻሻል ከባድ ስራ ይጠብቀዋል።

ጠጣር የተከላካይ ክፍል በመገንባት ሚታወቀው ጳውሎስ ጌታቸው እምና በተደጋጋሚ በእንድ ጨዋታ ብዙ ግቦችን ሲያስተናግድ የነበረውን የጅማ እባጅፋር ተከላካይ ክፍልን እንደገና በእዲስ ተጨዋች ሊያዋቅረው እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...