በሀዋሳ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን እያደረገ እሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ ከደደቢት ጋር በደሞዝ እና በሌሎች ጥቅማጥቅሞች ከደደቢት ጋር መስማማት ሳይችል ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመልቀቂያ ወረቀት ያገኘውን ሳምሶን ጥላሁንን በሁለት አመት የፊርማ ስምምነት ማስፈረም ችሏል፡፡

መሳይ አያኖ አዲሱ የኢትዮጵያ ቡና የግብ ዘብ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው...
በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...
መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...
ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ